Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #60 Translated in Amharic

هَٰذَا نُزُلُهُمْ يَوْمَ الدِّينِ
ይህ በፍርዱ ቀን መስተንግዷቸው ነው፡፡
نَحْنُ خَلَقْنَاكُمْ فَلَوْلَا تُصَدِّقُونَ
እኛ ፈጠርናችሁ አታምኑምን?
أَفَرَأَيْتُمْ مَا تُمْنُونَ
(በማኅፀኖች) የምታፈሱትን አያችሁን?
أَأَنْتُمْ تَخْلُقُونَهُ أَمْ نَحْنُ الْخَالِقُونَ
እናንተ ትፈጥሩታላችሁን? ወይስ እኛ ፈጣሪዎቹን ነን?
نَحْنُ قَدَّرْنَا بَيْنَكُمُ الْمَوْتَ وَمَا نَحْنُ بِمَسْبُوقِينَ
እኛ ሞትን (ጊዜውን) በመካከላችሁ ወሰንን፡፡ እኛም ተሸናፊዎች አይደለንም፡፡

Choose other languages: