Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #56 Translated in Amharic

لَآكِلُونَ مِنْ شَجَرٍ مِنْ زَقُّومٍ
« ከዘቁም ዛፍ በእርግጥ በይዎች ናችሁ፡፡
فَمَالِئُونَ مِنْهَا الْبُطُونَ
«ከእርሷም ሆዶቻችሁን ሞይዎች ናችሁ፡፡
فَشَارِبُونَ عَلَيْهِ مِنَ الْحَمِيمِ
«በእርሱ ላይም ከፈላ ውሃ ጠጪዎች ናችሁ፡፡
فَشَارِبُونَ شُرْبَ الْهِيمِ
«የተጠሙንም ግመሎች አጠጣጥ ብጤ ጠጪዎች ናችሁ፡፡»
هَٰذَا نُزُلُهُمْ يَوْمَ الدِّينِ
ይህ በፍርዱ ቀን መስተንግዷቸው ነው፡፡

Choose other languages: