Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #39 Translated in Amharic

إِنَّا أَنْشَأْنَاهُنَّ إِنْشَاءً
እኛ አዲስ ፍጥረት አድርገን (ለእነርሱ) ፈጠርናቸው፡፡
فَجَعَلْنَاهُنَّ أَبْكَارًا
ደናግሎችም አደረግናቸው፡፡
عُرُبًا أَتْرَابًا
ለባሎቻቸው ተሽሞርሟሪዎች እኩያዎች (አደረግናቸው)፡፡
لِأَصْحَابِ الْيَمِينِ
ለቀኝ ጓዶች (አዘጋጀናቸው)፡፡
ثُلَّةٌ مِنَ الْأَوَّلِينَ
ከፊተኞቹ ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡

Choose other languages: