Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #38 Translated in Amharic

وَفُرُشٍ مَرْفُوعَةٍ
ከፍ በተደረጉ ምንጣፎችም (ሴቶችም መካከል)፡፡
إِنَّا أَنْشَأْنَاهُنَّ إِنْشَاءً
እኛ አዲስ ፍጥረት አድርገን (ለእነርሱ) ፈጠርናቸው፡፡
فَجَعَلْنَاهُنَّ أَبْكَارًا
ደናግሎችም አደረግናቸው፡፡
عُرُبًا أَتْرَابًا
ለባሎቻቸው ተሽሞርሟሪዎች እኩያዎች (አደረግናቸው)፡፡
لِأَصْحَابِ الْيَمِينِ
ለቀኝ ጓዶች (አዘጋጀናቸው)፡፡

Choose other languages: