Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #40 Translated in Amharic

فَجَعَلْنَاهُنَّ أَبْكَارًا
ደናግሎችም አደረግናቸው፡፡
عُرُبًا أَتْرَابًا
ለባሎቻቸው ተሽሞርሟሪዎች እኩያዎች (አደረግናቸው)፡፡
لِأَصْحَابِ الْيَمِينِ
ለቀኝ ጓዶች (አዘጋጀናቸው)፡፡
ثُلَّةٌ مِنَ الْأَوَّلِينَ
ከፊተኞቹ ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡
وَثُلَّةٌ مِنَ الْآخِرِينَ
ከኋለኞቹም ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡

Choose other languages: