Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #33 Translated in Amharic

وَطَلْحٍ مَنْضُودٍ
(ፍሬው) በተነባበረ በሙዝ ዛፍም፡፡
وَظِلٍّ مَمْدُودٍ
በተዘረጋ ጥላ ሥርም፡፡
وَمَاءٍ مَسْكُوبٍ
በሚንቧቧ ውሃ አጠገብም፡፡
وَفَاكِهَةٍ كَثِيرَةٍ
ብዙ (ዓይነት) በኾኑ ፍራፍሬዎችም፡፡
لَا مَقْطُوعَةٍ وَلَا مَمْنُوعَةٍ
የማትቋረጥም የማትከለከልም የኾነች፡፡

Choose other languages: