Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #35 Translated in Amharic

وَمَاءٍ مَسْكُوبٍ
በሚንቧቧ ውሃ አጠገብም፡፡
وَفَاكِهَةٍ كَثِيرَةٍ
ብዙ (ዓይነት) በኾኑ ፍራፍሬዎችም፡፡
لَا مَقْطُوعَةٍ وَلَا مَمْنُوعَةٍ
የማትቋረጥም የማትከለከልም የኾነች፡፡
وَفُرُشٍ مَرْفُوعَةٍ
ከፍ በተደረጉ ምንጣፎችም (ሴቶችም መካከል)፡፡
إِنَّا أَنْشَأْنَاهُنَّ إِنْشَاءً
እኛ አዲስ ፍጥረት አድርገን (ለእነርሱ) ፈጠርናቸው፡፡

Choose other languages: