Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #34 Translated in Amharic

وَظِلٍّ مَمْدُودٍ
በተዘረጋ ጥላ ሥርም፡፡
وَمَاءٍ مَسْكُوبٍ
በሚንቧቧ ውሃ አጠገብም፡፡
وَفَاكِهَةٍ كَثِيرَةٍ
ብዙ (ዓይነት) በኾኑ ፍራፍሬዎችም፡፡
لَا مَقْطُوعَةٍ وَلَا مَمْنُوعَةٍ
የማትቋረጥም የማትከለከልም የኾነች፡፡
وَفُرُشٍ مَرْفُوعَةٍ
ከፍ በተደረጉ ምንጣፎችም (ሴቶችም መካከል)፡፡

Choose other languages: