Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Qalam Ayahs #9 Translated in Amharic

فَسَتُبْصِرُ وَيُبْصِرُونَ
ወደፊትም ታያለህ፤ ያያሉም፡፡
بِأَيْيِكُمُ الْمَفْتُونُ
ዕብደት በማንኛችሁ እንዳልለ፡፡
إِنَّ رَبَّكَ هُوَ أَعْلَمُ بِمَنْ ضَلَّ عَنْ سَبِيلِهِ وَهُوَ أَعْلَمُ بِالْمُهْتَدِينَ
ጌታህ እርሱ ከመንገዱ የተሳሳተውን ሰው ዐዋቂ ነው፡፡ እርሱም ተመሪዎቹን ዐዋቂ ነው፡፡
فَلَا تُطِعِ الْمُكَذِّبِينَ
ለአስተባባዮችም አትታዝዙ፡፡
وَدُّوا لَوْ تُدْهِنُ فَيُدْهِنُونَ
ብትመሳሰላቸውና ቢመሳሰሉህ ተመኙ፡፡

Choose other languages: