Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Mursalat Ayahs #17 Translated in Amharic

لِيَوْمِ الْفَصْلِ
ለመለያው ቀን (በተባለ ጊዜ፤ በፍጡሮች መካከል ይፈረዳል)፡፡
وَمَا أَدْرَاكَ مَا يَوْمُ الْفَصْلِ
የመለያውም ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ?
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
أَلَمْ نُهْلِكِ الْأَوَّلِينَ
የፊተኞቹን (ሕዝቦች) አላጠፋንምን?
ثُمَّ نُتْبِعُهُمُ الْآخِرِينَ
ከዚያም የኋለኞቹን እናስከትላቸዋለን፡፡

Choose other languages: