Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Muddaththir Ayahs #50 Translated in Amharic

وَكُنَّا نُكَذِّبُ بِيَوْمِ الدِّينِ
«በፍርዱ ቀንም እናስተባብል ነበርን፡፡
حَتَّىٰ أَتَانَا الْيَقِينُ
«እርግጠኛው (ሞት) እስከ መጣን ድረስ፡፡»
فَمَا تَنْفَعُهُمْ شَفَاعَةُ الشَّافِعِينَ
የአማላጆችም ምልጃ አትጠቅማቸውም፡፡
فَمَا لَهُمْ عَنِ التَّذْكِرَةِ مُعْرِضِينَ
ከግሣጼዬም (ከቁርኣን) የሚያፈገፍጉት ለእነርሱ ምን አልላቸው?
كَأَنَّهُمْ حُمُرٌ مُسْتَنْفِرَةٌ
እነርሱ ልክ ደንባሪዎች የሜዳ አህዮች ይመስላሉ፡፡

Choose other languages: