Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Maarij Ayahs #20 Translated in Amharic

نَزَّاعَةً لِلشَّوَىٰ
የራስን ቅል ቆዳ የምትሞሽልቅ ስትኾን፡፡
تَدْعُو مَنْ أَدْبَرَ وَتَوَلَّىٰ
(ከእምነት) የዞረንና የሸሸን ሰው (ወደእርሷ) ትጠራለች፡፡
وَجَمَعَ فَأَوْعَىٰ
ገንዘብን የሰበሰበንና (ዘካውን ሳይሰጥ) የቆጠረንም፤ (ትጠራለች)፡፡
إِنَّ الْإِنْسَانَ خُلِقَ هَلُوعًا
ሰው ቅጠ ቢስ ኾኖ ተፈጠረ፡፡
إِذَا مَسَّهُ الشَّرُّ جَزُوعًا
ክፉ ነገር ባገኘው ጊዜ ብስጪተኛ፡፡

Choose other languages: