Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Maarij Ayahs #23 Translated in Amharic

إِنَّ الْإِنْسَانَ خُلِقَ هَلُوعًا
ሰው ቅጠ ቢስ ኾኖ ተፈጠረ፡፡
إِذَا مَسَّهُ الشَّرُّ جَزُوعًا
ክፉ ነገር ባገኘው ጊዜ ብስጪተኛ፡፡
وَإِذَا مَسَّهُ الْخَيْرُ مَنُوعًا
መልካምም ነገር (ድሎት) ባገኘ ጊዜ ከልካይ (ኾኖ ተፈጠረ)፡፡
إِلَّا الْمُصَلِّينَ
ሰጋጆቹ ብቻ ሲቀሩ፡፡
الَّذِينَ هُمْ عَلَىٰ صَلَاتِهِمْ دَائِمُونَ
እነዚያ እነርሱ በስግደታቸው ላይ ዘውታሪዎች የኾኑት፡፡

Choose other languages: