Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Lail Ayahs #12 Translated in Amharic

وَأَمَّا مَنْ بَخِلَ وَاسْتَغْنَىٰ
የሰሰተ ሰውማ የተብቃቃም፤ (በራሱ የተመካ)፤
وَكَذَّبَ بِالْحُسْنَىٰ
በመልካሚቱ (እምነት) ያሰተባበለም፤
فَسَنُيَسِّرُهُ لِلْعُسْرَىٰ
ለክፉይቱ ሥራ እናዘጋጀዋለን፡፡
وَمَا يُغْنِي عَنْهُ مَالُهُ إِذَا تَرَدَّىٰ
በወደቀም ጊዜ ገንዘቡ ከእርሱ ምንም አይጠቅመውም፡፡
إِنَّ عَلَيْنَا لَلْهُدَىٰ
ቅኑን መንገድ መግለጽ በእኛ ላይ አለብን፡፡

Choose other languages: