Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Lail Ayahs #13 Translated in Amharic

وَكَذَّبَ بِالْحُسْنَىٰ
በመልካሚቱ (እምነት) ያሰተባበለም፤
فَسَنُيَسِّرُهُ لِلْعُسْرَىٰ
ለክፉይቱ ሥራ እናዘጋጀዋለን፡፡
وَمَا يُغْنِي عَنْهُ مَالُهُ إِذَا تَرَدَّىٰ
በወደቀም ጊዜ ገንዘቡ ከእርሱ ምንም አይጠቅመውም፡፡
إِنَّ عَلَيْنَا لَلْهُدَىٰ
ቅኑን መንገድ መግለጽ በእኛ ላይ አለብን፡፡
وَإِنَّ لَنَا لَلْآخِرَةَ وَالْأُولَىٰ
መጨረሻይቱም መጀመሪያይቱም ዓለም የእኛ ናቸው፡፡

Choose other languages: