Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Hijr Ayahs #77 Translated in Amharic

فَأَخَذَتْهُمُ الصَّيْحَةُ مُشْرِقِينَ
ጩኸቲቱም ፀሐይ የወጣችባቸው ሲኾኑ ያዘቻቸው፡፡
فَجَعَلْنَا عَالِيَهَا سَافِلَهَا وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِمْ حِجَارَةً مِنْ سِجِّيلٍ
ላይዋንም ከታችዋ አደረግን፡፡ በእነሱም ላይ የሸክላ ደንጊያዎችን አዘነብንባቸው፡፡
إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِلْمُتَوَسِّمِينَ
በዚህ ውስጥ ለተመልካቾች በእርግጥ መገምገሚያዎች አሉበት፡፡
وَإِنَّهَا لَبِسَبِيلٍ مُقِيمٍ
እሷም (ከተማይቱ) በቀጥታ መንገድ ላይ ናት፡፡
إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لِلْمُؤْمِنِينَ
በዚህ ውስጥ በእርግጥ ለምእምናን መገሰጫ አለ፡፡

Choose other languages: