Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Hijr Ayahs #78 Translated in Amharic

فَجَعَلْنَا عَالِيَهَا سَافِلَهَا وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِمْ حِجَارَةً مِنْ سِجِّيلٍ
ላይዋንም ከታችዋ አደረግን፡፡ በእነሱም ላይ የሸክላ ደንጊያዎችን አዘነብንባቸው፡፡
إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِلْمُتَوَسِّمِينَ
በዚህ ውስጥ ለተመልካቾች በእርግጥ መገምገሚያዎች አሉበት፡፡
وَإِنَّهَا لَبِسَبِيلٍ مُقِيمٍ
እሷም (ከተማይቱ) በቀጥታ መንገድ ላይ ናት፡፡
إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لِلْمُؤْمِنِينَ
በዚህ ውስጥ በእርግጥ ለምእምናን መገሰጫ አለ፡፡
وَإِنْ كَانَ أَصْحَابُ الْأَيْكَةِ لَظَالِمِينَ
እነሆ የአይከት ሰዎችም በእርግጥ በዳዮች ነበሩ፤

Choose other languages: