Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Haaqqa Ayahs #47 Translated in Amharic

تَنْزِيلٌ مِنْ رَبِّ الْعَالَمِينَ
ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡
وَلَوْ تَقَوَّلَ عَلَيْنَا بَعْضَ الْأَقَاوِيلِ
በእኛ ላይም ከፊልን ቃላት (ያላልነውን) በቀጠፈ ኖሮ፤
لَأَخَذْنَا مِنْهُ بِالْيَمِينِ
በኀይል በያዝነው ነበር፡፡
ثُمَّ لَقَطَعْنَا مِنْهُ الْوَتِينَ
ከዚያም ከእርሱ የልቡን ሥር (የተንጠለጠለበትን ጅማት) በቆረጥን ነበር፡፡
فَمَا مِنْكُمْ مِنْ أَحَدٍ عَنْهُ حَاجِزِينَ
ከእናንተም ውስጥ ከእርሱ ላይ ከልካዮች ምንም አይኖሩም፡፡

Choose other languages: