Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Haaqqa Ayahs #27 Translated in Amharic

قُطُوفُهَا دَانِيَةٌ
ፍሬዎችዋ ቅርቦች የኾኑ፡፡
كُلُوا وَاشْرَبُوا هَنِيئًا بِمَا أَسْلَفْتُمْ فِي الْأَيَّامِ الْخَالِيَةِ
በአለፉት ቀናት ውስጥ (በምድረ ዓለም) ባስቀደማችሁት ምክንያት ብሉ፤ ጠጡም፤ (ይባላሉ)፡፡
وَأَمَّا مَنْ أُوتِيَ كِتَابَهُ بِشِمَالِهِ فَيَقُولُ يَا لَيْتَنِي لَمْ أُوتَ كِتَابِيَهْ
መጽሐፉንም በግራው የተሰጠማ «ዋ ጥፋቴ! ምነው መጽሐፌን ባልተሰጠሁ» ይላል፡፡
وَلَمْ أَدْرِ مَا حِسَابِيَهْ
«ምርመራየንም ምን እንደኾነ ባላወቅኩ፡፡
يَا لَيْتَهَا كَانَتِ الْقَاضِيَةَ
«እርሷ (ሞት ሕይወቴን) ምነው ፈጻሚ በኾነች፡፡

Choose other languages: