Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Haaqqa Ayahs #29 Translated in Amharic

وَأَمَّا مَنْ أُوتِيَ كِتَابَهُ بِشِمَالِهِ فَيَقُولُ يَا لَيْتَنِي لَمْ أُوتَ كِتَابِيَهْ
መጽሐፉንም በግራው የተሰጠማ «ዋ ጥፋቴ! ምነው መጽሐፌን ባልተሰጠሁ» ይላል፡፡
وَلَمْ أَدْرِ مَا حِسَابِيَهْ
«ምርመራየንም ምን እንደኾነ ባላወቅኩ፡፡
يَا لَيْتَهَا كَانَتِ الْقَاضِيَةَ
«እርሷ (ሞት ሕይወቴን) ምነው ፈጻሚ በኾነች፡፡
مَا أَغْنَىٰ عَنِّي مَالِيَهْ ۜ
«ገንዘቤ ከእኔ ምንንም አላብቃቃኝ፤ (አልጠቀመኝም)፡፡
هَلَكَ عَنِّي سُلْطَانِيَهْ
«ኀይሌ ከእኔ ላይ ጠፋ» (ይላል)፡፡

Choose other languages: