Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Haaqqa Ayahs #30 Translated in Amharic

وَلَمْ أَدْرِ مَا حِسَابِيَهْ
«ምርመራየንም ምን እንደኾነ ባላወቅኩ፡፡
يَا لَيْتَهَا كَانَتِ الْقَاضِيَةَ
«እርሷ (ሞት ሕይወቴን) ምነው ፈጻሚ በኾነች፡፡
مَا أَغْنَىٰ عَنِّي مَالِيَهْ ۜ
«ገንዘቤ ከእኔ ምንንም አላብቃቃኝ፤ (አልጠቀመኝም)፡፡
هَلَكَ عَنِّي سُلْطَانِيَهْ
«ኀይሌ ከእኔ ላይ ጠፋ» (ይላል)፡፡
خُذُوهُ فَغُلُّوهُ
«ያዙት፤ እሰሩትም፡፡

Choose other languages: