Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Araf Ayahs #122 Translated in Amharic

فَوَقَعَ الْحَقُّ وَبَطَلَ مَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
እውነቱም ተገለጸ፡፡ ይሠሩት የነበሩትም (ድግምት) ተበላሸ፡፡
فَغُلِبُوا هُنَالِكَ وَانْقَلَبُوا صَاغِرِينَ
እዚያ ዘንድ ተሸነፉም፡፡ ወራዶችም ኾነው ተመለሱ፡፡
وَأُلْقِيَ السَّحَرَةُ سَاجِدِينَ
ድግምተኞቹም ሰጋጆች ኾነው ወደቁ፡፡
قَالُوا آمَنَّا بِرَبِّ الْعَالَمِينَ
አሉ፡- «በዓለማት ጌታ አመንን፡፡»
رَبِّ مُوسَىٰ وَهَارُونَ
«በሙሳና በሃሩን ጌታ፡፡»

Choose other languages: