Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Alaq Ayahs #6 Translated in Amharic

خَلَقَ الْإِنْسَانَ مِنْ عَلَقٍ
ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው (ጌታህ ስም)፡፡
اقْرَأْ وَرَبُّكَ الْأَكْرَمُ
አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲኾን፤
الَّذِي عَلَّمَ بِالْقَلَمِ
ያ በብርዕ ያስተማረ፡፡
عَلَّمَ الْإِنْسَانَ مَا لَمْ يَعْلَمْ
ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲኾን፡፡
كَلَّا إِنَّ الْإِنْسَانَ لَيَطْغَىٰ
በእውነቱ ሰው ወሰንን ያልፋል፡፡

Choose other languages: