Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Alaq Ayahs #5 Translated in Amharic

اقْرَأْ بِاسْمِ رَبِّكَ الَّذِي خَلَقَ
አንብብ በዚያ (ሁሉን) በፈጠረው ጌታህ ስም፡፡
خَلَقَ الْإِنْسَانَ مِنْ عَلَقٍ
ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው (ጌታህ ስም)፡፡
اقْرَأْ وَرَبُّكَ الْأَكْرَمُ
አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲኾን፤
الَّذِي عَلَّمَ بِالْقَلَمِ
ያ በብርዕ ያስተማረ፡፡
عَلَّمَ الْإِنْسَانَ مَا لَمْ يَعْلَمْ
ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲኾን፡፡

Choose other languages: