Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Adiyat Ayahs #6 Translated in Amharic

فَالْمُورِيَاتِ قَدْحًا
(በሰኮናቸው) እያጋጩ እሳትን አውጪዎች በኾኑትም፤
فَالْمُغِيرَاتِ صُبْحًا
በማለዳ ወራሪዎች በኾኑትም፤
فَأَثَرْنَ بِهِ نَقْعًا
በእርሱ አቧራን በቀሰቀሱትም፤
فَوَسَطْنَ بِهِ جَمْعًا
በ(ጠላት) ክቢ መካከል በእርሱ (በጧት) በተጋፈጡትም እምላለሁ፡፡
إِنَّ الْإِنْسَانَ لِرَبِّهِ لَكَنُودٌ
ሰው ለጌታው ብርቱ ከሓዲ ነው፡፡

Choose other languages: