Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Adiyat Ayahs #7 Translated in Amharic

فَالْمُغِيرَاتِ صُبْحًا
በማለዳ ወራሪዎች በኾኑትም፤
فَأَثَرْنَ بِهِ نَقْعًا
በእርሱ አቧራን በቀሰቀሱትም፤
فَوَسَطْنَ بِهِ جَمْعًا
በ(ጠላት) ክቢ መካከል በእርሱ (በጧት) በተጋፈጡትም እምላለሁ፡፡
إِنَّ الْإِنْسَانَ لِرَبِّهِ لَكَنُودٌ
ሰው ለጌታው ብርቱ ከሓዲ ነው፡፡
وَإِنَّهُ عَلَىٰ ذَٰلِكَ لَشَهِيدٌ
እርሱም በዚህ ላይ መስካሪ ነው፡፡

Choose other languages: