Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Adiyat Ayahs #8 Translated in Amharic

فَأَثَرْنَ بِهِ نَقْعًا
በእርሱ አቧራን በቀሰቀሱትም፤
فَوَسَطْنَ بِهِ جَمْعًا
በ(ጠላት) ክቢ መካከል በእርሱ (በጧት) በተጋፈጡትም እምላለሁ፡፡
إِنَّ الْإِنْسَانَ لِرَبِّهِ لَكَنُودٌ
ሰው ለጌታው ብርቱ ከሓዲ ነው፡፡
وَإِنَّهُ عَلَىٰ ذَٰلِكَ لَشَهِيدٌ
እርሱም በዚህ ላይ መስካሪ ነው፡፡
وَإِنَّهُ لِحُبِّ الْخَيْرِ لَشَدِيدٌ
እርሱም ገንዘብን ለመውደድ በጣም ብርቱ ነው፡፡

Choose other languages: