Quran Apps in many lanuages:

Surah Adh-Dhariyat Ayahs #7 Translated in Amharic

فَالْجَارِيَاتِ يُسْرًا
ገር (መንሻለልን) ተንሻላዮች በኾኑትም (መርከቦች)፡፡
فَالْمُقَسِّمَاتِ أَمْرًا
ነገርን ሁሉ አከፋፋዮች በኾኑትም (መላእክት) እምላለሁ፡፡
إِنَّمَا تُوعَدُونَ لَصَادِقٌ
የምትቀጠሩት (ትንሣኤ) እውነት ነው፡፡
وَإِنَّ الدِّينَ لَوَاقِعٌ
(እንደየሥራው) ዋጋን ማግኘትም፤ ኋኝ ነው፤ (የማይቀር ነው)፡፡
وَالسَّمَاءِ ذَاتِ الْحُبُكِ
የ(ከዋክብት) መንገዶች ባለቤት በኾነችው ሰማይ እምላለሁ፡፡

Choose other languages: