Quran Apps in many lanuages:

Surah Adh-Dhariyat Ayahs #6 Translated in Amharic

فَالْحَامِلَاتِ وِقْرًا
ከባድ (ዝናምን) ተሸካሚዎች በኾኑትም (ደመናዎች)፡፡
فَالْجَارِيَاتِ يُسْرًا
ገር (መንሻለልን) ተንሻላዮች በኾኑትም (መርከቦች)፡፡
فَالْمُقَسِّمَاتِ أَمْرًا
ነገርን ሁሉ አከፋፋዮች በኾኑትም (መላእክት) እምላለሁ፡፡
إِنَّمَا تُوعَدُونَ لَصَادِقٌ
የምትቀጠሩት (ትንሣኤ) እውነት ነው፡፡
وَإِنَّ الدِّينَ لَوَاقِعٌ
(እንደየሥራው) ዋጋን ማግኘትም፤ ኋኝ ነው፤ (የማይቀር ነው)፡፡

Choose other languages: