Quran Apps in many lanuages:

Surah Adh-Dhariyat Ayahs #5 Translated in Amharic

وَالذَّارِيَاتِ ذَرْوًا
መበተንን በታኞች በኾኑት (ነፋሶች)፡፡
فَالْحَامِلَاتِ وِقْرًا
ከባድ (ዝናምን) ተሸካሚዎች በኾኑትም (ደመናዎች)፡፡
فَالْجَارِيَاتِ يُسْرًا
ገር (መንሻለልን) ተንሻላዮች በኾኑትም (መርከቦች)፡፡
فَالْمُقَسِّمَاتِ أَمْرًا
ነገርን ሁሉ አከፋፋዮች በኾኑትም (መላእክት) እምላለሁ፡፡
إِنَّمَا تُوعَدُونَ لَصَادِقٌ
የምትቀጠሩት (ትንሣኤ) እውነት ነው፡፡

Choose other languages: