Quran Apps in many lanuages:

Surah Adh-Dhariyat Ayahs #9 Translated in Amharic

إِنَّمَا تُوعَدُونَ لَصَادِقٌ
የምትቀጠሩት (ትንሣኤ) እውነት ነው፡፡
وَإِنَّ الدِّينَ لَوَاقِعٌ
(እንደየሥራው) ዋጋን ማግኘትም፤ ኋኝ ነው፤ (የማይቀር ነው)፡፡
وَالسَّمَاءِ ذَاتِ الْحُبُكِ
የ(ከዋክብት) መንገዶች ባለቤት በኾነችው ሰማይ እምላለሁ፡፡
إِنَّكُمْ لَفِي قَوْلٍ مُخْتَلِفٍ
እናንተ (የመካ ሰዎች) በተለያየ ቃል ውስጥ ናችሁ፡፡
يُؤْفَكُ عَنْهُ مَنْ أُفِكَ
ከርሱ የሚዝዞር ሰው ይዝዞራል፡፡

Choose other languages: