Quran Apps in many lanuages:

Surah Az-Zalzala Ayahs #5 Translated in Amharic

إِذَا زُلْزِلَتِ الْأَرْضُ زِلْزَالَهَا
ምድር (በኀይል) መንቀጥቀጥዋን በተንቀጠቀጠች ጊዜ፤
وَأَخْرَجَتِ الْأَرْضُ أَثْقَالَهَا
ምድር ሸክሞችዋን ባወጣችም ጊዜ፤
وَقَالَ الْإِنْسَانُ مَا لَهَا
ሰውም ምን ኾነች? ባለ ጊዜ፤
يَوْمَئِذٍ تُحَدِّثُ أَخْبَارَهَا
በዚያ ቀን ወሬዎችዋን ትናገራለች፡፡
بِأَنَّ رَبَّكَ أَوْحَىٰ لَهَا
ጌታህ ለእርሷ በማሳወቁ ምክንያት፡፡

Choose other languages: