Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Tur Ayahs #7 Translated in Amharic

فِي رَقٍّ مَنْشُورٍ
በተዘረጋ ብራና ላይ፤ (በተጻፈው)፡፡
وَالْبَيْتِ الْمَعْمُورِ
በደመቀው ቤትም፡፡
وَالسَّقْفِ الْمَرْفُوعِ
ከፍ በተደረገው ጣራም፡፡
وَالْبَحْرِ الْمَسْجُورِ
በተመላው ባሕርም እምላለሁ፡፡
إِنَّ عَذَابَ رَبِّكَ لَوَاقِعٌ
የጌታህ ቅጣት በእርግጥ ወዳቂ ነው፤ (የማይቀር ነው)፡፡

Choose other languages: