Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Tur Ayahs #6 Translated in Amharic

وَكِتَابٍ مَسْطُورٍ
በተጻፈው መጽሐፍም፡፡
فِي رَقٍّ مَنْشُورٍ
በተዘረጋ ብራና ላይ፤ (በተጻፈው)፡፡
وَالْبَيْتِ الْمَعْمُورِ
በደመቀው ቤትም፡፡
وَالسَّقْفِ الْمَرْفُوعِ
ከፍ በተደረገው ጣራም፡፡
وَالْبَحْرِ الْمَسْجُورِ
በተመላው ባሕርም እምላለሁ፡፡

Choose other languages: