Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Tur Ayahs #9 Translated in Amharic

وَالسَّقْفِ الْمَرْفُوعِ
ከፍ በተደረገው ጣራም፡፡
وَالْبَحْرِ الْمَسْجُورِ
በተመላው ባሕርም እምላለሁ፡፡
إِنَّ عَذَابَ رَبِّكَ لَوَاقِعٌ
የጌታህ ቅጣት በእርግጥ ወዳቂ ነው፤ (የማይቀር ነው)፡፡
مَا لَهُ مِنْ دَافِعٍ
ለእርሱ ምንም ገፍታሪ የለውም፡፡
يَوْمَ تَمُورُ السَّمَاءُ مَوْرًا
ሰማይ ብርቱ መዞርን በምትዞርበት ቀን (ይኾናል)፡፡

Choose other languages: