Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Tariq Ayahs #6 Translated in Amharic

وَمَا أَدْرَاكَ مَا الطَّارِقُ
የሌሊት መጪውም ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?
النَّجْمُ الثَّاقِبُ
ጨለማን ቀዳጁ ኮከብ ነው፡፡
إِنْ كُلُّ نَفْسٍ لَمَّا عَلَيْهَا حَافِظٌ
ነፍስ ሁሉ በእርሷ ላይ ጠባቂ ያለባት እንጅ ሌላ አይደለችም፡፡
فَلْيَنْظُرِ الْإِنْسَانُ مِمَّ خُلِقَ
ሰውም ከምን እንደተፈጠረ ይመልከት፡፡
خُلِقَ مِنْ مَاءٍ دَافِقٍ
ከተስፈንጣሪ ውሃ ተፈጠረ፡፡

Choose other languages: