Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Tariq Ayahs #5 Translated in Amharic

وَالسَّمَاءِ وَالطَّارِقِ
በሰማዩ በሌሊት መጪውም እምላለሁ፡፡
وَمَا أَدْرَاكَ مَا الطَّارِقُ
የሌሊት መጪውም ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?
النَّجْمُ الثَّاقِبُ
ጨለማን ቀዳጁ ኮከብ ነው፡፡
إِنْ كُلُّ نَفْسٍ لَمَّا عَلَيْهَا حَافِظٌ
ነፍስ ሁሉ በእርሷ ላይ ጠባቂ ያለባት እንጅ ሌላ አይደለችም፡፡
فَلْيَنْظُرِ الْإِنْسَانُ مِمَّ خُلِقَ
ሰውም ከምን እንደተፈጠረ ይመልከት፡፡

Choose other languages: