Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Tariq Ayahs #15 Translated in Amharic

وَالسَّمَاءِ ذَاتِ الرَّجْعِ
የመመለስ ባለቤት በኾነችው ሰማይም እምላለሁ፡፡
وَالْأَرْضِ ذَاتِ الصَّدْعِ
(በበቃይ) የመሰንጠቅ ባለቤት በኾነችው ምድርም፤
إِنَّهُ لَقَوْلٌ فَصْلٌ
እርሱ (እውነትን ከውሸት) የሚለይ ቃል ነው፡፡
وَمَا هُوَ بِالْهَزْلِ
እርሱም ቀልድ አይደለም፡፡
إِنَّهُمْ يَكِيدُونَ كَيْدًا
እነርሱ በእርግጥ ተንኮልን ይሠራሉ፡፡

Choose other languages: