Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Tariq Ayahs #14 Translated in Amharic

فَمَا لَهُ مِنْ قُوَّةٍ وَلَا نَاصِرٍ
ለእርሱም (ለሰው) ኀይልና ረዳት ምንም የለውም፡፡
وَالسَّمَاءِ ذَاتِ الرَّجْعِ
የመመለስ ባለቤት በኾነችው ሰማይም እምላለሁ፡፡
وَالْأَرْضِ ذَاتِ الصَّدْعِ
(በበቃይ) የመሰንጠቅ ባለቤት በኾነችው ምድርም፤
إِنَّهُ لَقَوْلٌ فَصْلٌ
እርሱ (እውነትን ከውሸት) የሚለይ ቃል ነው፡፡
وَمَا هُوَ بِالْهَزْلِ
እርሱም ቀልድ አይደለም፡፡

Choose other languages: