Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Takwir Ayahs #6 Translated in Amharic

وَإِذَا النُّجُومُ انْكَدَرَتْ
ከዋክብትም በረገፉ ጊዜ፤
وَإِذَا الْجِبَالُ سُيِّرَتْ
ተራራዎችም በተነዱ ጊዜ፤
وَإِذَا الْعِشَارُ عُطِّلَتْ
የዐሥር ወር እርጉዞች ግመሎችም (ያለጠባቂ) በተተዉ ጊዜ፤
وَإِذَا الْوُحُوشُ حُشِرَتْ
እንስሳትም ሁሉ በተሰበሰቡ ጊዜ፤
وَإِذَا الْبِحَارُ سُجِّرَتْ
ባሕሮችም በተቃጠሉ ጊዜ፤

Choose other languages: