Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Takwir Ayahs #5 Translated in Amharic

إِذَا الشَّمْسُ كُوِّرَتْ
ፀሐይ በተጠቀለለች ጊዜ፤
وَإِذَا النُّجُومُ انْكَدَرَتْ
ከዋክብትም በረገፉ ጊዜ፤
وَإِذَا الْجِبَالُ سُيِّرَتْ
ተራራዎችም በተነዱ ጊዜ፤
وَإِذَا الْعِشَارُ عُطِّلَتْ
የዐሥር ወር እርጉዞች ግመሎችም (ያለጠባቂ) በተተዉ ጊዜ፤
وَإِذَا الْوُحُوشُ حُشِرَتْ
እንስሳትም ሁሉ በተሰበሰቡ ጊዜ፤

Choose other languages: