Quran Apps in many lanuages:

Surah Ash-Shu'ara Ayahs #100 Translated in Amharic

قَالُوا وَهُمْ فِيهَا يَخْتَصِمُونَ
እነርሱም በእርሷ ውስጥ የሚከራከሩ ኾነው ይላሉ፡-
تَاللَّهِ إِنْ كُنَّا لَفِي ضَلَالٍ مُبِينٍ
በአላህ እንምላለን፤ እኛ በግልጽ መሳሳት ውስጥ ነበርን፡፡
إِذْ نُسَوِّيكُمْ بِرَبِّ الْعَالَمِينَ
(ጣዖቶቹን) በዓለማት ጌታ ባስተካከልናችሁ ጊዜ፡፡
وَمَا أَضَلَّنَا إِلَّا الْمُجْرِمُونَ
አመጸኞቹም እንጅ ሌላ አላሳሳተንም፡፡
فَمَا لَنَا مِنْ شَافِعِينَ
ከአማላጆችም ለእኛ ምንም የለንም፡፡

Choose other languages: