Quran Apps in many lanuages:

Surah Ar-Rahman Ayahs #7 Translated in Amharic

خَلَقَ الْإِنْسَانَ
ሰውን ፈጠረ፡፡
عَلَّمَهُ الْبَيَانَ
መናገርን አስተማረው፡፡
الشَّمْسُ وَالْقَمَرُ بِحُسْبَانٍ
ፀሐይና ጨረቃ በተወሰነ ልክ (ይኼዳሉ)፡፡
وَالنَّجْمُ وَالشَّجَرُ يَسْجُدَانِ
ሐረግና ዛፍም (ለእርሱ) ይሰግዳሉ፡፡
وَالسَّمَاءَ رَفَعَهَا وَوَضَعَ الْمِيزَانَ
ሰማይንም አጓናት፡፡ ትክክለኛነትንም ደነገገ፡፡

Choose other languages: