Quran Apps in many lanuages:

Surah Ar-Rahman Ayahs #6 Translated in Amharic

عَلَّمَ الْقُرْآنَ
ቁርኣንን አስተማረ፡፡
خَلَقَ الْإِنْسَانَ
ሰውን ፈጠረ፡፡
عَلَّمَهُ الْبَيَانَ
መናገርን አስተማረው፡፡
الشَّمْسُ وَالْقَمَرُ بِحُسْبَانٍ
ፀሐይና ጨረቃ በተወሰነ ልክ (ይኼዳሉ)፡፡
وَالنَّجْمُ وَالشَّجَرُ يَسْجُدَانِ
ሐረግና ዛፍም (ለእርሱ) ይሰግዳሉ፡፡

Choose other languages: