Quran Apps in many lanuages:

Surah Ar-Rahman Ayahs #5 Translated in Amharic

الرَّحْمَٰنُ
አል-ረሕማን፤
عَلَّمَ الْقُرْآنَ
ቁርኣንን አስተማረ፡፡
خَلَقَ الْإِنْسَانَ
ሰውን ፈጠረ፡፡
عَلَّمَهُ الْبَيَانَ
መናገርን አስተማረው፡፡
الشَّمْسُ وَالْقَمَرُ بِحُسْبَانٍ
ፀሐይና ጨረቃ በተወሰነ ልክ (ይኼዳሉ)፡፡

Choose other languages: