Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Nas Ayahs #5 Translated in Amharic

قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ النَّاسِ
በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ፡፡
مَلِكِ النَّاسِ
«የሰዎች ሁሉ ንጉሥ በኾነው፡፡
إِلَٰهِ النَّاسِ
«የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡
مِنْ شَرِّ الْوَسْوَاسِ الْخَنَّاسِ
«ብቅ እልም ባይ ከኾነው ጎትጓች (ሰይጣን) ክፋት፡፡
الَّذِي يُوَسْوِسُ فِي صُدُورِ النَّاسِ
«ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከኾነው፡፡

Choose other languages: