Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Nas Ayahs #6 Translated in Amharic

إِلَٰهِ النَّاسِ
«የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡
مِنْ شَرِّ الْوَسْوَاسِ الْخَنَّاسِ
«ብቅ እልም ባይ ከኾነው ጎትጓች (ሰይጣን) ክፋት፡፡
الَّذِي يُوَسْوِسُ فِي صُدُورِ النَّاسِ
«ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከኾነው፡፡
مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ
«ከጋኔኖችም ከሰዎችም (ሰይጣናት እጠበቃለሁ በል)፡፡»

Choose other languages: