Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Najm Ayahs #58 Translated in Amharic

فَغَشَّاهَا مَا غَشَّىٰ
ያለበሳትንም አለበሳት፡፡
فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكَ تَتَمَارَىٰ
ከጌታህም ጸጋዎች በየትኛው ትጠራጠራለህ?
هَٰذَا نَذِيرٌ مِنَ النُّذُرِ الْأُولَىٰ
ይህ ከፊተኞቹ አስፈራሪዎች (ጎሳ) የኾነ አስፈራሪ ነው፡፡
أَزِفَتِ الْآزِفَةُ
ቀራቢይቱ (ኅልፈተ ዓለም) ቀረበች፡፡
لَيْسَ لَهَا مِنْ دُونِ اللَّهِ كَاشِفَةٌ
ለእርሷ ከአላህ ሌላ ገላጭ የላትም፡፡

Choose other languages: