Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Najm Ayahs #57 Translated in Amharic

وَالْمُؤْتَفِكَةَ أَهْوَىٰ
የተገለበጠችውንም ከተማ ደፋ፡፡
فَغَشَّاهَا مَا غَشَّىٰ
ያለበሳትንም አለበሳት፡፡
فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكَ تَتَمَارَىٰ
ከጌታህም ጸጋዎች በየትኛው ትጠራጠራለህ?
هَٰذَا نَذِيرٌ مِنَ النُّذُرِ الْأُولَىٰ
ይህ ከፊተኞቹ አስፈራሪዎች (ጎሳ) የኾነ አስፈራሪ ነው፡፡
أَزِفَتِ الْآزِفَةُ
ቀራቢይቱ (ኅልፈተ ዓለም) ቀረበች፡፡

Choose other languages: