Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Najm Ayahs #61 Translated in Amharic

أَزِفَتِ الْآزِفَةُ
ቀራቢይቱ (ኅልፈተ ዓለም) ቀረበች፡፡
لَيْسَ لَهَا مِنْ دُونِ اللَّهِ كَاشِفَةٌ
ለእርሷ ከአላህ ሌላ ገላጭ የላትም፡፡
أَفَمِنْ هَٰذَا الْحَدِيثِ تَعْجَبُونَ
ከዚህ ንግግር ትደነቃላችሁን?
وَتَضْحَكُونَ وَلَا تَبْكُونَ
ትስቃላችሁምን? አታለቅሱምን?
وَأَنْتُمْ سَامِدُونَ
እናንተም ዘንጊዎች ናችሁ፡፡

Choose other languages: